የአፄ ዮሐንስን የራስ ቅል ለማስመለስ የተጀመረ ጥረት
ዓርብ፣ ጥቅምት 12 2003ማስታወቂያ
ንጉሡ ከድርቡሾች ጋር በተደረገው ጦርነት ከሞቱና አንገታቸው ተቆርጦ ከተወሰደ በኋላ የራስ ቅላቸዉ የት እንዳለ እስከአሁን በትክክል አይታወቅም። የእኚህን ኢትዮዽያዊ ንጉሥ የራስ ቅል ወደኢትዮጵያ ለማስመለስ የተቋቋመ አንድ ማህበር እንቅስቃሴ ጀምሯል። በአዲስ አበባና በመቀሌ የአጼ ዮሐንስ ቤተ-መዘክር እና ሀውልታቸውን ለማሰራት እቅድ እንዳለው የማህበሩ ዋና ጸሀፊ ገልጸዋል።
ዮሐንስ ገብረ-እግዚአብሄር
መሳይ መኮንን
ተክሌ የኋላ