1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዲስ አበባ እና የላይፕሲኽ ከተሞች ግንኙነት

ሐሙስ፣ የካቲት 5 2007

አዲስ አበባ እና የጀርመን የላይፕሲኽ ከተሞች የመሠረቱ የእህትማማችነት ግንኙነት እና ትብብር አሥረኛ ዓመት ሆነው። ይህንኑ ምክንያት በማድረግ ወደ አንድ መቶ ሰው ያጠቃለለ አንድ የላይፕሲኽ ከተማ የልዑካን ቡድን በአሁኑ

https://p.dw.com/p/1EaBK
Gambia Street in Addis Abeba, Äthiopien
ምስል picture alliance/dpa

ጊዜ በአዲስ አበባ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል። የልዑካኑ ቡድን በሁለቱ ከተሞች መካከል ተጠናክሮ ሊቀጥል ስለሚገባው የባህል እና የኢንቬስትመንት ግንኙነት ሀሳብ ተለዋውጠዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ