የአዲስ ቅሪተ አካል ግኝት በኢትዮጵያ4 ሐምሌ 1999ረቡዕ፣ ሐምሌ 4 1999ከሶስት ነጥብ አምስት ሚልዮን ዓመት በፊት የኖረ የሰው ልጅ ቅሪተ አካል መገኘቱን ኢትዮጵያዊው ተመራማሪ ዶክተር ዩሀንስ ሀይለስላሴ አስታወቁ። በዩኤስ አሜሪካ በክሊቭላንድ የተፈጥሮ ሳይንስ ቤተመዘክር ዋና ስራ አስኪያጅ ዶክተር ዩሀንስ እንዳስረዱት፡ ይኸው በሰሜንና በመካከለኛው አፋር፡ በዎራንሳ ሚሌ አካባቢ የተደረገው ግኝት የሰው ልጅ አመጣጥን ለማስረዳት ትልቅ አስተዋጽዖ ያደርጋል። ከተለያዩ የዩኤስ አሜሪካና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስ ጠበhttps://p.dw.com/p/E0XQማስታወቂያ�ት ጋር ስለሰው ልጅ አመጣጥ ምርምር የጀመሩትን ዶክተር ዩሀንስን አርያም ተክሌ በስልክ አነጋግራቸዋለች።