1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የ«አዲስ ስታንዳርድ» ህትመት መቋረጥ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 15 2009

በእንግሊዝኛ እየታተመ አንባብያን እጅ ዘንድ በየወሩ መግባት ከጀመረ አምስት ዓመት የደፈነዉ «አዲስ ስታንደርድ» መጽሔት በኢትዮጵያ ከታወጀዉ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጋር በተያያዘ ምክንያት ከዚህ ወር ጀምሮ እንደማይታተም ባወጣዉ የጽሑፍ መግለጫ አስታወቀ ።

https://p.dw.com/p/2Rgbj
Politikjournal Addis Standard
ምስል Addis Standard

Suspending Addis Standard print version /MMT_ - MP3-Stereo

እንደ መግለጫዉ «አዲስ ስታንደርድ» ወርሃዊዉ መጽሔት በማተሚያ ቤት የኅትመት ችግር ከኅትመት ይቋረጥ እንጂ በድረ-ገጽ የሚያስነብበዉን መጣጥፉን አጠናክሮ ይቀጥላል። «አዲስ ስታንደርድ» መጽሔት የተቋረጠበትን ምክንያት በተመለከተ የመጽሔቱ ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ፀዳለ ለማን በስልክ ጠይቀናታል። 
 


አዜብ ታደሰ


ሸዋዬ ለገሠ