1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዲሱ የኢትዮጵያ ምክር ቤት የመጀመሪያ ስብሰባ

ማክሰኞ፣ መስከረም 25 2003

በግንቦት 2002 ዓም በተካሄደው ብሔራዊ ገዥው የኢህአዲግ ፓርቲ 99.6 በመቶ መቀመጫ የያዘበት አዲሱ የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ከሰዓት በኃላ ዛሬ ስራውን ጀምሯል ።

https://p.dw.com/p/PVVA
ምስል DW

ምክር ቤቱ በመጀመሪያው ስብሰባው አፈጉባኤ እና የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር መርጧል ። ስብሰባውን የተከታተለውን የአዲስ አበባውን ወኪላችንን ስለ ስብሰባው ሂደት ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ጠይቄው ነበር።

ታደሰ እንግዳው

ሂሩት መለሰ

አርያም ተከሌ