የአደጋ ጊዜ ጥንቃቄ በጀርመን
ሐሙስ፣ ነሐሴ 19 2008ማስታወቂያ
የጀርመን መንግሥት ህዝቡን ካልታሰቡ አደጋዎች ለመጠበቅ ፣ ህዝብ እና መንግሥት አብረው መሥራት እንደሚችሉ የሚያሳይ አንድ ሰነድ አውጥቷል ። ሰነዱ ሽብር ፈጣሪዎች ድንገተኛ አደጋ ቢጥሉ ጦርነት ቢከፈት ኤሌክትሪክ ቢቋረጥ እንዲሁም የመጠጥ ውሐ ቢመረዝ ምን መደረግ እንዳለበት የሚዘረዝር ነው ። ሆኖም ለአ ተዘጋጅቶ መጠበቅ አዲስ ባልሆነበት በጀርመን ሽብር ፈጣሪዎች ሊጥሉት ስለሚችሉት አደጋ ፣ አሁን መፍትሄ ለማምጣት መሞከር በህብረተሰቡ ውስጥ ተገቢ ያልሆነ ፍራቻን ማሳደር ነው ሲሉ የሃሳቡ ተቃዋሚዎች ይናገራሉ ። ዝርዝሩን የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል ልኮልናል ።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ኂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ