የአይሁዳዉያን ጭፍጨፋ መታሰቢያ በአዲስ አበባ19 ጥር 2008ሐሙስ፣ ጥር 19 2008በጀርመን የናዚ መንግሥት ዘመን በይሁዲዎች ላይ በጅምላ የተካሄደው ጭፍጨፋ አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ ስነ ስርዓት ዛሬ ተዘክሯል ።https://p.dw.com/p/1HlJOምስል DW/Getachew Tedlaማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ሥርዓቱ በአፍሪቃ ኅብረት አዳራሽ የተከናወነ ሲሆን የተመድ ዋና ፀሐፊ ባን ጊ ሙን እለቱን አስመልክቶ ያስተላለፉት መልዕክት ተደምጦ፤ ዝግጅቱ በጀርመንንና በእስራኤል አምባሳደሮች ንግግር ተጠናቆአል። ቦታዉ ላይ የነበረዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አዜብ ታደሰ አርያም ተክሌ