የአየር ንብረት ጉባኤዉ ሂደት
ማክሰኞ፣ ኅዳር 28 2003ማስታወቂያ
ጉባኤዉን የምታስተናግደዉ አገር እንደአምናዉ ሁሉ የዘንድሮዉ ድርድር ሊቀመንበር ናት። አምና ዴንማርክ እንደነበረችዉ አሁን ደግሞ ሜክሲኮ። ያለፈዉ ዓመት ድርድር የተጠበቀዉን ያህል ዉጤት ባለማምጣቱ ከዘንድሮዉም ብዙ የሚጠበቅ ባይሆንም፤ በመጪዉ ዓመት ለሚካሄደዉ ጉባኤ ለስምምነት የሚያደርሱ ነጥቦች ይገኙበታል ተብሎ ይታሰባል። ከተለያዩ አገራትም በጉባኤ ለመሳተፍ ወደካንኩን የተጓዙ እንዳሉ ሁሉ ኢትዮጵያዉያን የአካባቢ ተፈጥሮ ተቆርቋሪዎችም ተገኝተዋል። አንድ ሳምንት ያሳለፈዉን የጉባኤዉን ሂደት ጠይቀናቸዋል። ዝርዝሩን ለመከታተል ከታች ማዳመጫዉን ይጫኑ!
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ