የአየር ንብረት ለዉጥ ጉባኤ በቦን
ማክሰኞ፣ ሰኔ 7 2003ማስታወቂያ
ዉሉን በሌላ ለመተካት ድርድሮች በየደረጃዉ ይካሄዳሉ። ካለፈዉ ሳምንት ሰኞ አንስቶ በጀርመን ቦን ከተማ በ184 ሀገራት መካከል በዚህ ረገድ የሚካሄደዉ ድርድር ከተስፋዉ ቀቢጸ ተስፋዉ ልቆ መታየቱ ነዉ የሚነገረዉ። ጉባኤዉ የፊታችን ዓርብ ሰኔ 10 ቀን 2003ዓ,ም ይጠናቀቃል። ቀጣዩ ድርድር ጃፓን ላይ በሐምሌ ወር ይደረጋል። የዘንድሮዉ የተመድ ዓመታዊ የአየር ንብረት ለዉጥ ጉዳይ ጉባኤ በሚቀጥለዉ ዓመት ከህዳር ወር መገባደጃ አንስቶ በደቡብ አፍሪቃ ደርባን ከተማ ይካሄዳል።
ሸዋዬ ለገሠ