የአውሮፓ ፓርላማ ፕሬዝዳንት ምርጫ ፣ የሽብር ጥቃት ስጋት በጀርመን
ሐሙስ፣ ሐምሌ 9 2001ማስታወቂያ
በዛሬው አውሮፓ እና ጀርመን ዝግጅታችን የአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ፕሬዝዳንት ምርጫን እንመለከታለን ። የፊታችን መስከረም አጠቃላይ ምርጫ የምታካሂደው ጀርመን ምርጫውን አስታኮ ሊፈፀም ይችላል ተብሎ የተሰጋ የሽብር ጥቃትን ለመከላከል ከወዲሁ ተዘጋጅታለች ። የሀገሪቱ የፀጥታ ባለስልጣናት ጥቃቱን ለመመከት የነደፉትን ዕቅድ ተግባራዊ ለማድረግ እየተንቀሳቀሱ ነው ።
ሂሩtት መለሰ/ሸዋዬ ለገሠ