የአውሮፓ ኮሚሽን ሰብዓዊ ዕርዳታ
ዓርብ፣ ታኅሣሥ 9 2002ማስታወቂያ
የኮሚሽኑ የልማት እና የሰባዊ እርዳታ ኮሚሽን ትናንት በወጣዉ መግለጫ በዚህ አመት አብዛኛዉ የአፍሪቃ ቀንድ ክፍል ያገኘዉ የዝናብ መጠን ከዚህ ቀደም ያገኘዉ ከነበረዉ ከ 25 በመቶ የማይበልጥ በመሆኑ በአሁኑ ወቅት 16ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ የአካባቢዉ ነዋሪዎች አስቸኻይ እርዳታ እንደሚያገኙ እና ይህ የአሁኑ እርዳታ የአዉሮጻዉ ህብረት ለችግሩ የሚሰጠዉ ሰባዊ ምላሽ እንደሆነ መግለጹ ተጠቁሞአል። ዝርዝሩን ከብራስልስ ገበያዉ ንጉሴ
ገበያዉ ንጉሴ፣ አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ