የአውሮፓ ህብረትና የቻይና ጉባኤ
ሐሙስ፣ መስከረም 27 2003ማስታወቂያ
ሆኖም በሁለቱ ወገኖች የንግድ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ግንኙነቶች ላይ ያተኮረው ይኽው ጉባኤ የቻይናን የውጭ ምንዛሬ መርህ በመሳሰሉ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ልዩነቱን ማጥበብ ሳይችል አብቅቷል ። በዚህ ጉባኤ ላይ የአውሮፓ ህብረትን ወክለው የአውሮፓ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሚስተር ሄርማን ቫን ሮምፖይ እና የህብረቱ ኮሚሽን ፕሬዝዳንት ሆሴ ማኑዌል ባሮሶ የተገኙ ሲሆን ቻይና ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስትሯ በሚስተር ዌን ዥባው ነበር የተወከለችው ።
ገብያው ንጉሴ ፣ ሂሩት መለሰ
አርያም ተከሌ