የአውሮጳ ህብረት ኮሚሽን ርዳታ ለድርቅ ተጎጂዎች
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 4 2008ማስታወቂያ
የአውሮጳ ህብረት የውጭ ጉዳይ ተጠሪ ፌዴሪካ ሞገሪኒን ጨምሮ የአውሮጳ ህብረት ኮሚሽነሮች በአዲስ አበባ ከአፍሪቃ ህብረት ኮሚሽን አቻዎቻቸው ጋር የሁለትዮሽ መደበኛ ስብሰባቸውን ባካሄዱት ወቅት ነበር ኮሚሽኑ ርዳታው እንደሚሰጥ ይፋ ያደረገው። ሞጌሪኒ ከኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ቴድሮስ አድሀኖም ጋር ሲወያዩ፣ ሌሎቹ ኮሚሽነሮች ወደ ሶማሌ ክልል ተጉዘዋል። የብረስልሱ ወኪላችን የኮሚሽኑን ቃል አቀባይ አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሮዋል።
ገበያው ንጉሤ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ