የአውሮጳና የአፍሪቃ ጉባኤ28 ኅዳር 2000ቅዳሜ፣ ኅዳር 28 2000የአውሮጳ ህብረት እና የአፍሪቃ ህብረት ጉባኤ ዛሬ በፖርቱጋል መዲና ተከፈተ። ሁለት ቀናት የሚቆየው ይኸው ዓቢዩ ጉባዔ በአውሮጳና በአፍሪቃ መካከል በእኩልነት ላይ የተመሰረተ ጉድኝት ለመፍጠር የሚያስችለውን መንገድ ከፋች እንደሚሆን የአስተናጋጅዋና የአውሮጳ ኅብረት ወቅታዊ የሚንስትሮች ምክር ቤት ፕሬዚደንትነትን የያዘችው የፖርቱጋል ጠቅላይ ሚንስትር ኾዜ ሶክራተስ ገልጸዋል።https://p.dw.com/p/E0a7ሜርክልና ሳፓቴሮ በሊዝበኑ ጉባዔምስል APማስታወቂያ