1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ኅብረት ጉባዔ

ዓርብ፣ የካቲት 11 2008

የአዉሮጳ ሕብረት አባል ሐገራት መሪዎች ትናንት የጀመሩትን ጉባኤ ዛሬም እንደቀጠሉ ነዉ።መሪዎቹ ከሚነጋገሩባቸዉ ሁለት ትላልቅ ጉዳዮች የስደተኞችን ይዞታን በሚመለከተዉ ላይ መጠነኛ መግባባት አሳይተዋል።

https://p.dw.com/p/1HyrM
EU Gipfel Merkel, Hollande und Tsipras
ምስል Reuters/J. Thys


ብሪታንያ የሕብረቱ አባል እንደሆነች ለመቀጠል ያቀረበችዉን ቅድመ-ግዴታ ግን ጉባኤተኞች እስካሁን በመቀበልና ባለመቀበል ለሁለት ተከፍለዋል።የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።

ገበያዉ ንጉሴ


ነጋሽ መሃመድ
ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ