1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አካል ጉዳተኞች

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 3 2008

በተለይ አሁን በስፋት በሚካሄደው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ጉዳዩ ትኩረት እንዲሰጠው አካል ጉዳተኞች ጠይቀዋል ።

https://p.dw.com/p/1Jevj
Frau im Rollstuhl


በኢትዮጵያ በተለይ በአዲስ አበባ የሚገነቡ ህንጻዎች የአካል ጉዳተኞችን እንቅሥቃሴ ታሳቢ አለማድረጋቸው አካል ጉዳተኞችን ላይ ለልዩ ልዩ ችግሮች እየዳረጉ ነው ። ይህ ችግር እንዲወገድ በተለይ አሁን በስፋት በሚካሄደው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ትኩረት እንዲሰጠው አካል ጉዳተኞች ጠይቀዋል ። መንግሥት በበኩሉ ችግሩን ለመፍታት እየሠራሁ ነው ይላል ። ፀሐይ ጫኔ ዝርዝር ዘገባ አላት ።
ፀሐይ ጫኔ
ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ