የአንጎላ የርስበርስ ጦርነት ያበቃበት ፭ኛው ዓመት29 መጋቢት 1999ቅዳሜ፣ መጋቢት 29 1999የአንጎላ የብዙ አሠርተ ዓመት የርስበርስ ጦርነትን ያበቃው የተኩስ አቁም ደምብ በተግባር ከተተረጎመ ከሦስት ቀናት በፊት አምስት ዓመት ሆኖታል። በዚሁ ተኩስ አቁም ተግባራዊነት የተገኘው ሰላም ሕዝቡ የጠበቀውን ሥርዓተ ዴሞክራሲ ምሥረታን አስገኝቶለት ይሆን?https://p.dw.com/p/E0bCማስታወቂያ