1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአንጎላ የርስበርስ ጦርነት ያበቃበት ፭ኛው ዓመት

ቅዳሜ፣ መጋቢት 29 1999

የአንጎላ የብዙ አሠርተ ዓመት የርስበርስ ጦርነትን ያበቃው የተኩስ አቁም ደምብ በተግባር ከተተረጎመ ከሦስት ቀናት በፊት አምስት ዓመት ሆኖታል። በዚሁ ተኩስ አቁም ተግባራዊነት የተገኘው ሰላም ሕዝቡ የጠበቀውን ሥርዓተ ዴሞክራሲ ምሥረታን አስገኝቶለት ይሆን?

https://p.dw.com/p/E0bC