1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአቶ ግርማ ሠይፉ በዋስ መፈታት

ማክሰኞ፣ ጳጉሜን 1 2008

የቀድሞው ብቸኛው የምክር ቤት አባል አቶ ግርማ ሠይፉ በትናንትናው ዕለት ሳያስቡት ድንገት የመታሰር እጣ ከገጠማቸው በኋላ፣ በዋስ መለቀቃቸው ተሰማ።

https://p.dw.com/p/1Jwdg
Girma Seifu von der UDJ-Partei in Äthiopien
ምስል DW/G.T. Hailegiorgis

[No title]

አቶ ግርማ ትናንት ሲታሰሩ በመኪናቸው ወንጀል ተፈፀሞዋል በሚል ሰበብ እንደነበር፣ ዛሬ ግን በሕገ ወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር በመጠርጠራቸው መሆኑ እንደተነገራቸው ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ