1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአቶ ኃይለ ማርያም ማብራሪያ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 22 2009

አቶ ኃይለ ማርያም ፣የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የዘንድሮ የስራ ዘመኑን ሲጀምር ባሰሙት ንግግር ላይ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱ እና ለሌሎችም ተያያዥ ጥያቄዎች ዛሬ ከቀትር በኋላ ማብራሪያ ስጥተዋል ።

https://p.dw.com/p/2RzkR
Äthiopien Neubildung Kabinett
ምስል DW/Y. Gebergziabeher

Q&A ( Äth. PM Hailemariam Desalegns Frage- und Antwort-Sitzung im Parlament) - MP3-Stereo

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የዘንድሮ የስራ ዘመኑን ሲጀምር ባሰሙት ንግግር ላይ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱ እና ለሌሎችም ተያያዥ ጥያቄዎች ዛሬ ከቀትር በኋላ ማብራሪያ ስጥተዋል ። ማብራሪያውን የተከታተለውን የአዲስ አበባውን ዘጋቢያችንን ዮሐንስ ገብረ ዝግዚአብሔርን አዜብ በስልክ አነጋግራዋለች ።