የአቡነ ጴጥሮስ ሕያዉ ታሪክ
ሐሙስ፣ የካቲት 3 2008ማስታወቂያ
« የሰማዕቱና የአርበኛዉ አባት የብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ሐዉልት በክብር የመመለስ ሁኔታ፤ ብዙዉን የኢትዮጵያ ሕዝብ በተለይ ደግሞ የአዲስ አበባ ነዋሪን በክብር ተግባራቸዉን እንዲያስታዉስ ነዉ ያደረገዉ። ከዚህ ባሻገር ደግሞ ምንም እንኳ ከልማት ጋር በተያያዘ ነዉ ሐዉልቱ የተነሳዉ ቢባልም፤ የአመላለሱ ሁኔታ የአርበኛዉን አባት ክብር በጠበቀ ሁኔታ ነበር። የአዲስ አበባ ሕዝብ በከፊል ግልብጥ ብሎ ያለ አስተባባሪ ወጥቶ ታላቅ የሆነ የአክብሮት መንፈስ ለአርበኛዉ አባት ሲሰጥ የነበረዉ።»