የአስገድዶ መድፈር ጥቃት በኮንጎ ሴቶች ላይ13 ኅዳር 2000ዓርብ፣ ኅዳር 13 2000በኮንጎ በደቡባዊ ኪቪ ክፍለ ግዛት የሚገኘው የቡካቩ ሆስፒታል ከሌሎቹ ሆስፒታሎች የተለየ ነው ። ሆስፒታሉ የሚቀበለው በተለይ በግዳጅ የተደፈሩና በግፍ የቁም ስቃይ የደረሰባቸውን ሴቶችና ልጃገረዶች ብቻ ነው ። ሴቶች ወደ ሆስፒታሉ የሚደርሱት በስቃይ ነው ።https://p.dw.com/p/E0aBየኮንጎ ህፃናትምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ