የአርቲስት ተሾመ አሰግድ መሸለም3 ጥቅምት 2007ሰኞ፣ ጥቅምት 3 2007አርቲስት ተሾመ አሰግድ ለኪነ ጥበብ ላበረከተው አስተዋፅዖ ክብር እና ምሥጋና ተቸረው። ባለፈው ቅዳሜ በዩኤስ አሜሪካ የሚኒያፖሊስ ከተማ በተደረገው ሥነ ሥርዓት ላይ አርቲስት ተሾመ በሕይወት ጎዳና ያጋጠሙትን ፈተናዎች በፅናት በማለፍ ፣ በኢትዮጵያ ኪነ ጥበብ ላይ ጉልህ ሚና መጫወት መቻሉ እና ለሌሎችም አርአያ ሊሆን መቻሉ ተገልጾዋል።https://p.dw.com/p/1DV0uምስል Fotoliaማስታወቂያ አበበ ፈለቀ አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ