የአሪዬል ሻሮን የቀብር ሥነ ሥርዓት
ሰኞ፣ ጥር 5 2006ማስታወቂያ
የ 17 ዓመት ወጣት ሳሉ ፣ «ሃጋና » የተሰኘው የአይሁድ ነጻ አውጭ የሽምቅ ውጊያ ድርጅት አባል የነበሩት፣ በኋላም ከተራ ወታደርነት እስከ ጀኔራል ማዕረግ የደረሱት አሪዬል ሻሮን፣ እሥራኤል በገጠመቻቸው ከባድ ጦርነቶች ሁሉ የተሳተፉ፤ በተለይ እ ጎ አ በጥቅምት ወር 1973 ከግብፅ ጋር በተካሄደው «ዮም ኪፑር» በተሰኘው ጦርነት በፈጸሙት ጀብዱ፣ ህዝባቸው «የሲናው አንበሳ» የሚል ተቀጥላ ስም በመሥጠት ያሞካሻቸው እንደነበረ ታውቋል ። ስለ ቀድሞው ጠ/ሚንስትር አሪዬል ሻሮን ስንብትና ሥርዓተ ቀብር ከሃይፋ የደረሰን ዘገባ እንሆ---
ግርማው አሻግሬ
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሐመድ