1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአረና መድረክ ባለስልጣናት ስልጣን መልቀቅ

ዓርብ፣ ሰኔ 7 2005

ሁለት የአረና መድረክ ከፍተኛ የአመራር አባላት በፈቃዳቸዉ ስልጣናቸዉን ለቀቁ። ሁለቱ ግለሰቦች ከስልጣናቸዉ የለቀቁት፤

https://p.dw.com/p/18qKK
***ACHTUNG: Das Foto darf nur für die Rubrik "Der Blick aus meinem Fenster" verwendet werden*** Thema: Der Blick aus meinem Fenster: Addis Abeba, Äthiopien Foto: Solomon Mengist .
ምስል Solomon Mengist

 በደምሳሳዉ በአረና ድርጅት እያቆጠቆጠ ያለ እንግዳ ነገር  አለ ሲሉ ምክንያት መስጠታቸዉን  የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሃንስ ገብረ እግዚአብሄር የላክልን ዘገባ ያሳያል። ድርጅቱ በበኩሉ በዉስጥ ትግል የማይፈቱና፤ ከሃላፊነት የሚያስነሳ ችግሮች እንደሌሉት መግለጹ ነዉ፤ የተነገረዉ,,,,, ዩሃንስ ገብረ እግዚአብሄር

ዮሃንስ ገ/እግዚአብሄር
 አዜብ ታደሰ
 ነጋሽ መሃመድ