የአረና መድረክ ባለስልጣናት ስልጣን መልቀቅ 7 ሰኔ 2005ዓርብ፣ ሰኔ 7 2005ሁለት የአረና መድረክ ከፍተኛ የአመራር አባላት በፈቃዳቸዉ ስልጣናቸዉን ለቀቁ። ሁለቱ ግለሰቦች ከስልጣናቸዉ የለቀቁት፤https://p.dw.com/p/18qKKምስል Solomon Mengistማስታወቂያ በደምሳሳዉ በአረና ድርጅት እያቆጠቆጠ ያለ እንግዳ ነገር አለ ሲሉ ምክንያት መስጠታቸዉን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሃንስ ገብረ እግዚአብሄር የላክልን ዘገባ ያሳያል። ድርጅቱ በበኩሉ በዉስጥ ትግል የማይፈቱና፤ ከሃላፊነት የሚያስነሳ ችግሮች እንደሌሉት መግለጹ ነዉ፤ የተነገረዉ,,,,, ዩሃንስ ገብረ እግዚአብሄር ዮሃንስ ገ/እግዚአብሄር አዜብ ታደሰ ነጋሽ መሃመድ