1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአሜሪካ የውጭ ጉ/ሚ የኢትዮጵያ ጉብኝት

ሰኞ፣ ሚያዝያ 20 2006

የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጆን ኬሪ፤ በኢትዮጵያ ፣ ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፓብሊክና አንጎላ ጉብኝት ለማድረግ፣ ነገ አዲስ ይገባሉ ተብሎ ይጠበቃል።

https://p.dw.com/p/1BqSD
John Kerry 24.04.2014
ምስል Getty Images/Alex Wong

በነገው ዕለት ኢትዮጵያን የሚጎበኙት የዩኤስ አሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጆን ኬሪ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት የታሰሩትን የድር ገፅ ጸሐፍት እና ጋዜጠኞችን ይፈቱ ዘንድ እንዲጠይቁ የመብት ተሟጋች ድርጅት « ሂውመን ራይትስ ዎች» በዛሬው ዕለት ጥሪ አስተላልፎዋል። ኬሪ ፣ ከኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ ይነጋገራሉ። የሰብአዊ መብት አያያዝም ጥያቄም ሳይነሣ እንደማይቀር በመነገር ላይ ነው ። ተክሌ የኋላ ፣ የዋሽንግተኑን ዘጋቢአችን አበበ ፈለቀን በስልክ አነጋግሮታል።

አበበ ፈለቀ

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ