1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአሜሪካን ምክር ቤትና አፍሪቃ

ሰኞ፣ መጋቢት 20 2002

የአሜሪካን መንግስት እንደራሴዎችና ባለስልጣናት በኢትዮጵያ ያለዉ የፖለቲካ ሁኔታ እንዳሳሰባቸዉ ገለፁ።

https://p.dw.com/p/MhBQ
ምስል picture-alliance/dpa

ይህ የተሰማዉ ባለፈዉ ሳምንት መገባደጃ የአሜሪካ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአሜሪካንን የአፍሪቃ ፖሊሲ በገመገመበት ስነስርዓት ላይ ነበር። በተለይ በምክር ቤቱ የአፍሪቃ ጉዳዮች ንዑስ ኮሚቴ ሊቀመንበር እንደራሴ ዶናልድ ፔይን የኢትዮጵያ መንግስት ወደአምባገነንነት ማምራቱና የወይዘሪት ብርትኳን ሚደቅሳ ሁኔታ እጅጉን እንዳሳሰባቸዉ አመልክተዋል።

አበበ ፈለቀ ፤ ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ