የአሌክሳንድሪያው የቦምብ ጥቃትና የህዝቡ ቁጣ25 ታኅሣሥ 2003ሰኞ፣ ታኅሣሥ 25 2003የ21 ሰዎችን ህይወት ያጠፋው በአሌክሳንድሪያው የኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ደጃፍ ላይ የደረሰው የቦምብ ጥቃት ከየአቅጣጫው የሚደርስበት ዓለም ዓቀፍ ውግዘት እንደቀጠለ ነው ።https://p.dw.com/p/QmCPምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያከሀገር ውስጥም የክርስትናም ሆነ የእስልምና ዕምነት ተከታዮች ጥቃቱን ሲያወግዙ አንዳንዶችም ለክርስቲያኖች ተገቢውን ጥበቃ ባለማድረግ መንግስትን መውቀሳቸውን ቀጥለዋል ። በሀገር ውስጥ በጥቃቱ ሰበብ የተቀሰቀሰው ቁጣ አሁንም አልበረደም ። ነብዩ ሲራክ ከጂዳ ዝርዝር ዘገባ አለው ። ነብዩ ሲራክ ሂሩት መለሰ አርያም ተክሌ