የኔዘርላንድ ምርጫ ዉጤትና አንድምታዉ፤
ሐሙስ፣ መጋቢት 7 2009ማስታወቂያ
በዚህም ሙስሊም ጠል የሆኑትና የሕዝብ ድጋፍ አላቸዉ የሚል ስጋት አሳድረዉ የነበሩትን ኸሪት ዊልደርስን በድምጹ መቅጣት መቻሉ ተገልጿል። የምርጫ ዉጤቱ ለባለ ድሉ እና ፓርቲያቸዉ ብቻ ሳይሆን ለጎረቤት ሃገራትም የደስታ ምንጭ መሆኑ ታይቷል። እንዲያም ሆኖ መንግሥት ለመመሥረት የሚያስፈልገዉ አብላጫ ድምጽ ባለማግኘቱ የጥምር መንግሥት እንደሚመሠርት ይጠበቃል። ከብራስልስ ገበያዉ ንጉሤ ዉጤቱ እና አንድምታዉን አስመልክቶ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ