የኔቶ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ
ዓርብ፣ ሚያዝያ 7 2003ማስታወቂያ
የጦር አውሮፕላኖች እጥረት አለብኝ የሚለው ኔቶ አባል ሀገራት ለዘመቻው የሚያስፈልጉ ተጨማሪ አውሮፕላኖችን በቅርቡ ያቀርባሉ የሚል ተስፋ እንዳለው አስታውቋል ። ከመንግሥት ኃይሎች በኩል ጥቃቱ የበረታባቸው አማፅያንም የአየር ድብደባው እንዲቀጥል እየተማፀኑ ነው ። ስለ በርሊኑ የኔቶ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ የበርሊኑን ዘጋቢያችንን ይልማ ኃይለ ሚካኤልን በስልክ አነጋግሬዋለሁ ።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ሂሩት መለሰ