1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኑሮ ዉድነትና የጠቅላይ ሚንስትሩ መግለጫ

ማክሰኞ፣ ግንቦት 16 2003

ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ትናንት ነጋዴዎችን አዲስ አበባ ዉስጥ ሠብስበዉ እንደነገሩት አለቅጥ ያሻቀበዉን የሸቆጦች ዋጋ ንረት ለመቆጣጠር መንግሥት በቀጥታ በንግዱ መስክ ጣልቃ ይገባል

https://p.dw.com/p/RPoR
ምስል picture alliance/dpa

የኢትዮጵያ መንግሥት በሐገሪቱ የንግድ ሥርዓት ዉስጥ በቀጥታ ጣልቃ መግባቱን እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ አስታወቁ።ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ትናንት ነጋዴዎችን አዲስ አበባ ዉስጥ ሠብስበዉ እንደነገሩት አለቅጥ ያሻቀበዉን የሸቆጦች ዋጋ ንረት ለመቆጣጠር መንግሥት በቀጥታ በንግዱ መስክ ጣልቃ ይገባል።ነጋዴዎቹ የመንግሥትን ጣልቃ ገብነት የነፃ ገበያን መርሕ የሚፃረር ነዉ በማለት ይቃወሙታል።ታደሰ እንግዳዉ ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።

ታደሰ እንግዳዉ

ነጋሽ መሐመድ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ