የትግራይ መልሶ ማቋቋሚያ ድርጅት21 ሚያዝያ 2003ዓርብ፣ ሚያዝያ 21 2003የትግራይ መልሶ ማቋቋሚያ ድርጅት ኢፈርት በተመለከተ የመቀሌ አንዳንድ ነዋሪዎች ቅሬታ አላቸው። ድርጅቱ የዘመድ አዝማድ መሰባሰቢያ ነው ሲሉ ይወቅሱታል።https://p.dw.com/p/RLBzምስል AP GraphicsBank/DWማስታወቂያ በስሩ በርካታ ድርጅቶችን ያቀፈው ኢፈርት ለትግራይ ህዝብ የፈየደው ነገር የለም የሚሉም አልጠፉም። አንዳንድ ነዋሪዎች ደግሞ ድርጅቱን ማን አንደሚጠቀመው ገቢው ወዴት እንደሚሄድ አይታወቅም ሲሉ ይተቻሉ። የኢፈርት የህዝብና የውጭ ግኑኝነት ሃላፊ ትችቱንም ሆነ ክሱን ያስተባብላሉ። ኢፈርት የአንድ አከባቢ ሰዎች የተሰባሰቡበት አይደለም ይላሉ። ዮሃንስ ገብረ እግዚአብሔር መሳይ መኮንን ተክሌ የኋላ