1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተባባሰዉ የዩክሬን ቀዉስ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 24 2006

በሰዓቱ፣ በየደቂቃዉ እና አንዳንዴም በየሰከንዱ ከምሥራቅ ዩክሬን ተነስቶ ወደዚህ የሚደርሰዉ ዜና አስደንጋጭ እየሆነ ነዉ።

https://p.dw.com/p/1BsyH
Ostukraine Offensive in Slowjansk 02.05.2014
ምስል Reuters

ሰዎች ሞተዋል ሄሊኮፕተሮች ወድቀዋል፤ ዘማች ወታደሮች ተንቀሳቅሰዉ የዜና ወኪሎች እንደሚሉት በገዛ ዜጎቻቸዉ ላይ ጦርነት ከፍተዋል። ይህ ሁኔታም የአዉሮጳ መንግስታትን እያሳሰበ ይገኛል። ሩሲያ ዝም ብዬ አላይም ብላ በዩክሬን ላይ ዝታለች። በዲፕሎማሲዉ መንገድ መፍትሄ መፈለጉ አማራጭ የሌለዉ ነዉ ብለዉ የጀርመኑ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍራንክ ቫልተር ሽታይን ማየር በርሊን ላይ ድምፃቸዉን ማሰማታቸዉን የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል በላከልን ዘገባ ጠቅሷል።

ይልማ ኃይለሚካኤል

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ