1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተቃዋሚ ፓርቲዎች ድርድር እና ወቀሳ

ሐሙስ፣ የካቲት 16 2009

በኢትዮጵያ  ገዢው ፓርቲ፣ ኢሕአዴግ ከ21 የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የጀመረው ድርድር ሁሉንም የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ያላካተተ ነው ሲሉ  የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወቀሳ ሰነዘሩ። ወቀሳውን ያሰሙት በድርድሩ ያልተሳተፉ አራት የኦሮሞ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ናቸው።

https://p.dw.com/p/2Y8wh
Oromos Opposition Parteiführer in Addis Abeba
ምስል DW/G. Tedla HG

Ber. AA(Oromo opposition parties opinion on the debate bet.Govt& 21 opp.parties) - MP3-Stereo

የኦሮሞ አቦ ነፃነት ግንባር ፣ በምህፃሩ «ኦ አ ነ ግ»  ዋና ጸሐፊ አቶ አማን ኦስማን ለዶይቸ ቬለ እንዳሉት፣  ድርድሩ የሕዝብን መብት ለማስጠበቅ የሚደረግ ስለሆነ፣ ሀገር ውስጥ ያሉትን እና ከሀገር ውጭ የሚገኙትን የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ሁሉ ማሳተፍ ነበረበት።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ