1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተቃዋሚ ፓርቲዎች የውስጥ ሽኩቻ

ረቡዕ፣ ጥር 25 2008

ሰሞኑን በሰማያዊ ፓርቲ ውስጥ የተፈጠረው እሰጥ-አገባ ተሰምቶ ሳያበቃ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት በምኅጻሩ መኢአድ ፕሬዚዳንቱ መታገዳቸዉን አሳውቋል።

https://p.dw.com/p/1HpPJ
Karte Äthiopien englisch

[No title]

የተቃዋሚ ፓርቲዎች የውስጥ ሽኩቻ በመድብለ-ፓርቲ ምስረታ በሚኖረው ሚና ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያስከትላል ሲሉ አንዳንድ ተንታኞች ተናግረዋል። ምሁራኑ እንዳሉት ሽኩቻው ለገዢው ፓርቲ «ሠርግ እና ምላሽ ነው።»

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ነጋሽ መሐመድ