የተቃዋሚ ፓርቲዎች አቋምና አማራጭ መርሆዎች
እሑድ፣ ግንቦት 9 2007ማስታወቂያ
በየክርክሮቹ እንደተሰማዉ ገዢዉ ፓርቲ ኢሕዴግ እስካሁን የሚከተለዉን መርሕ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ባለሥልጣናቱ እየገለጡ ነዉ።ተቃዋሚ ፓርቲዎች ባንፃሩ የገዢዉን ፓርቲ መርሕ አጥብቀዉ ይተቻሉ።ይሁንና እራሳቸዉ ተቃዋሚዎቹ በጋራ የሚወቅሱቱን ኢሕአዲግን በጋራ ለመታገል መሰባሰቡ ቀርቆ ወጥ አማራጭ መርሕ መያዛቸዉም እያጠያየቀ ነዉ።ለዚሕ ሳምንት እንወያይ ዝግጅታችንም የተቃዋሚ ፓርቲዎችን አቋም እና አማራጭ መርሆችን ይቃኛል።
ነጋሽ መሐመድ
ልደት አበበ