የተቀበሩ ፈንጅዎች የሚጠረጉበትና መሬቱ ለልማት የሚዘጋጅበት ርምጃ
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 14 1997ማስታወቂያ
ይኸው ፈንጅ-ወጥመድ እስካሁን በአካባቢው ሕዝብ ላይ ከባድ የአካል ጉዳትና የሞት አደጋ ሲያስከትል ነው የቆየው። ሆኖም አሁን በመካሄድ ላይ የሚገኘው የፈንጅ ማምከኛውና መጥረጊያው ሥራ ለሕዝቡ አካላዊ ደኅንነት ብቻ ሳይሆን፣ ለግብርናው፣ ለኤኮኖሚያዊው ልማት ጭምር መድኅን የሚሆንበን ተሥፋ ነው የፈነጠቀው። ይህንኑ በአትኩሮት የተመለከተው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር የዚሁኑ የፈንጅ ማምከን ሥራ ኃላፊዎች አነጋግሮ ከመቐለ ያስተላለፈልን ዘገባ የዛሬውን መርሐግብር ይሸፍናል። ይህንኑ ዘገባ እነሆ ከዚህ ቀጥሎ አዳምጡት፥