የተሰናከለው የመካከለኛው ምሥራቅ የሰላም ድርድር
ማክሰኞ፣ ግንቦት 19 2006ማስታወቂያ
ከሐምሌ 2013 ዓም እስከ ሚያዝያ 29፣ 2014 ዓም ለዘጠኝ ወራት ያህል በእሥራኤል መንግሥት እና በፍልሥጤማውያን መስተዳድር ተወካዮች መካከል በተካሄደው እና የተጠበቀውን ውጤት ሳያስገኝ የሰላም ድርድር መግባባታ ላይ ካልተደረሰባቸው የሠፈራ ግንባታን ከመሳሰሉት አካራካሪ ነጥቦች መካከል የዮርዳኖስ ወንቅ ሸለቆ ይዞታም ጉዳይ አሁንም አንዱ እንደሆነ ይገኛል።
ግርማው አሻግሬ
አርያም ተክሌ
ተክሌ የኋላ