የተመ የጸጥታ ምክር ቤትና ደቡብ አፍሪቃ25 መጋቢት 2000ሐሙስ፣ መጋቢት 25 2000ደቡብ አፍሪቃ ካለፈው ሰኞ ወዲህ በተመድ የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤቱን ፕሬዚደንትነት ስልጣን ይዛለች። ደቡብ አፍሪቃ በዚሁ በአስራ አምስቱ የምክር ቤቱ አባል ሀገሮች መካከል በዙር በሚያዘውና አንድ ወር በሚቆየው የስልጣን ዘመንዋ አፍሪቃ ነክ ጉዳዮች የምክር ቤቱን ትኩረት እንዲያገኙ መጣርዋ አይቀርም ተብሎ ይጠበቃል።https://p.dw.com/p/E0Z8ደቡብ አፍሪቃዊው አምባሳደር ዱሚሳኒ ኩማሎምስል APማስታወቂያ