የተ.መ የሰብአዊ ዕርዳታ አስተባባሪ ዘገባ3 ታኅሣሥ 2004ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 3 2004በእንግሊዘኛ አጽህሮቱ OCHA በመባል የሚታወቀዉ የተ.መ የሰብአዊ ዕርዳታ አስተባባሪ መስሪያ ቤት የተፈናቀለ ህዝብን ጉዳይ በተመለከተ ዘገባዉን ይፋ አድርጎአል።https://p.dw.com/p/13S8uለሶማልያ ህጻናት አልሚ ምግብና ቪታሚንምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ የመንግስታቱ ድርጅት የምስራቅ አፍሪቃ ቢሮ እንደሚያሳየዉ በምስራቅ አፍሪቃ በሚገኙ አገሮች ባለፈዉ ስድስት ወር ብቻ ከ5 ቢሊዮን የሚበልጥ ህዝብ ከቤት ንብረቱ ተፈናቅሎዋል፣ ከአገሩም ተሰዶዋል። አዜብ ታደሰ ኬንያ የሚገኘዉን የተ.መ የሰብአዊ ዕርዳታ ድርጅት የምስራቅ አፍሪቃ ቢሮ ምክትል ተጠሪ Gabriella Waaijman ን አነጋግራ ዘገባ አጥናቅራለች። አዜብ ታደሰ አርያም ተክሌ