ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ
ሰኞ፣ ታኅሣሥ 3 2009ማስታወቂያ
የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ያነጋገራቸዉና ስማቸዉና ማዕረጋቸዉን መግለፅ እንዳልፈለጉ የተገለጸዉ አንድ የዝዋይ ማረሚያ ቤት ባልደረባ ግን «የለም የሚባል ነገር የለም፤ ታራሚዉ እኛ ጋር ነዉ፤ እንደማንኛዉም ታራሚ በክፍሉ ይገኛል።» ሲሉ ተናግረዋል። ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከሦስት ዓመት እስር በኋላ ባለፈዉ ጥቅምት 3 ቀን በአመክሮ ይፈታል ተብሎ ቢጠበቅም ከእስር አለመዉጣቱም ተገልጿል።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ