የብሪታንያ ህጻናት የሚደርስባቸዉ ጥቃት 1 ሐምሌ 2005ሰኞ፣ ሐምሌ 1 2005በብሪታንያ ግማሽ ሚሊዮን የሚሆኑ፣ ለአቅመ ዓዳም አልያም ለዓቅመ ሄዋን ያልደረሱ ህጻናት ከፍተኛ ጾታዊ ጥቃት እንደሚደርስባቸዉ ተገለጠ።https://p.dw.com/p/193xcምስል MEHRማስታወቂያ ህጻናቱ፣ ከቤተሰባቸዉ ጉያ ተሰርቀዉ ይወሰዳሉ። አብዛኛዉ ጥቃት የሚፈጸምባቸዉ ደግሞ በአሳዳጊዎቻቸዉ፤ አልያም በወላጆቻቸው እንደሆነ ዘገባዉ ያሳያል። ዝርዝሩን የለንደንዋ ወኪላችን ሃና ደምሴ ልካልናለች ። ሃና ደምሴ አዜብ ታደሰ ተክሌ የኋላ