1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቤጂንግ ማራቶንና ኢትዮጵያዉያን አትሌቶች

ሰኞ፣ ጥቅምት 10 2007

በሳምንቱ መጨረሻ ቻይና ቤጂንግ፤በታላቅዋ ብሪታንያ በርሚንግሃም፤ እንዲሁም በሆላንድ አምስተርዳም የተለያዩ የአትሌቲክስ ዉድድሮች ተከናዉነዋል።

https://p.dw.com/p/1DYvr
China Peking Marathon 19.10.2014
ምስል Reuters/Stringer

የቻይናዋ መዲና ቤጂንግ በአየር ብክለት ብትታጠንም ከ 25 ሽ በላይ የሚሆኑ ተወዳዳሪዎች በቤጂንጉ የማራቶን ዉድድር ተሳትፈዋል። የዓለም የጤና ድርጅት ይፋ ካደረገዉ የአየር ብክለት መጠን አስራስድስት ግዜ እጥፍ እንደነበር በተነገረለት የአየር ሁኔታ ኢትዮጵያዉያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ የወርቅ አሸናፊዎች ሆነዋል። በዛሬው የስፖርት ክፍለ ጊዜ ባሳምንቱ መጨረሻ የተካሄዱትን የአውሮጳ እግር ኳስ ግጥሚያዎች፣ አትሌቲክስ፣ የሜዳ ቴኒስ ይቃኛል።
ሃና ደምሴ
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ