የቤኔሻንጉል ተፈናቃዩች እና ኢሰመጉ 7 ሰኔ 2005ዓርብ፣ ሰኔ 7 2005የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ በቤኒሻንጉል የነባር ዜጎች መብት ተጥሶአል ሲል ያወጣዉን ልዩ መግለጫ አሰራጭቶአል።https://p.dw.com/p/18qK2ምስል derejeb/Fotoliaማስታወቂያ ስለ መግለጫዉ የሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ ተጠሪ ከሆኑት ከአቶ እንዳልካቸዉ ሞላ ጋር እና በደል ደረሰብኝ ከሚሉ ተፈናቃይ ጋር ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሃይለጊዮርጊስ ተነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ሃ/ጊዮርጊስ አዜብ ታደሰ ነጋሽ መሃመድ