የቤተ እሥራኤላውያን ማህበራት ውዝግብ15 ነሐሴ 2005ረቡዕ፣ ነሐሴ 15 2005ቤተ እሥራኤላውያንን ከኢትዮጵያ ወደ እሥራኤል የማጓጓዙን እና የተለያዩ የቤተሰብ አባላት የማዋሀዱን ስራ ለማፋጠን በኢትዮጵያ አይሁዳውያን ስም የተቋቋሙ በርካታ ማህበራት እና ድርጅቶች አሉ።https://p.dw.com/p/19UBwምስል Getty Imagesማስታወቂያ ከነዚሁ መካከል የታወቁት የቤተ እሥራኤል አንድነት እና ተስፋችን የተባሉት ናቸው። በእነዚህ ሁለት ድርጅቶች መካከል ሰፊ ልዩነት መኖሩ ሲነገር የቆየ ቢሆንም፣ ልዩነቱ ከጥቂት ጊዜ በፊት በጎንደር ያሉ አንዳንድ የማህበራቱን አባላት ለከፋ ችግር ዳርጎ ነበር። ግርማው አሻግሬ አርያም ተክሌ ተክሌ የኋላ