የቤልጅግ የአዲስ መንግሥት ምሥረታ
ዓርብ፣ መስከረም 30 2007ማስታወቂያ
የክርስቲያን ዴሞክራት የመኻል ቀኝ ፓርቲዎች ፣ ከ «ፍሌሚሹ» ብሔርተኛ ፓርቲ New Flemish Alliance (N-VA) ጋር በመጣመር ነው። አዲስ ጠ/ሚንስትር ይሆኑ ዘንድ የተመረጡት፣ የፈረንሳይኛው ክፍል የሊብራል ፓርቲ መሪ ምስተር ቻርለስ ሚሸል ናቸው። የ 38 ዓመቱ ጎልማሣ ቻርለስ ሚሸል፣ በቤልጅግ ፖለቲካ ብዙ ተሳትፎ ያላቸው፤ በአሁኑ ወቅትም፤ የአውሮፓ ፓርላማ አባልና የአውሮፓ አፍሪቃና ካሪቢያን አገሮች፣ የፓርላማ አባላት ቡድን ሊቀመንበር የሆኑት ፤ የምስተር ልዊ ሚሸል የመጀመሪያ ልጅ ናቸው።
ገበያው ንጉሤ
ተክሌ የኋላ
ሸዋዬ ለገሠ