የቤልጂግ የአውሮፓ ሕብረት ፕሬዚደንትነትን ስልጣን መረከብ
ዓርብ፣ ሰኔ 25 2002ማስታወቂያ
እርግጥ ሕብረቱ የውጭ ጉዳይ ተጠሪና ፕሬዚደንት ከመረጠ ወዲህ የመንግሥታቱ ሥራ መቃለሉ አልቀረም። ቢሆንም በሚቀጥሉት ወራት ቤልጂግን የሚጠብቃት ተግባር ያን ያህል ቀላል አይሆንም። ታዛቢዎች ቤልጂግ በጸና እግር ላይ እንዳልቆመች በማመልከት አውሮፓ በብራስልስ ርዕስነት ዘመን አዕምሮ-አልባ እንዳትሆን መስጋታቸውን ነው የገለጹት። በጉዳዩ የብራስልስ ወኪላችንን ገበያው ንጉሤን በስልክ አነጋግሬ ነበር።
ገበያው ንጉሤ
መሥፍን መኮንን
አርያም ተክሌ