የባራክ ኦባማ የመጀመሪያ አመት
ማክሰኞ፣ ጥር 11 2002ማስታወቂያ
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳት ባራክ ኦባማ ባለፈዉ አንድ አመት ዉስጥ ያከናወኑት ተግባር የተጠበቀዉን ያሕል እንዳልሆነ እየተነገረ ነዉ።ኦባማ ሥልጣን የያዙበትን አንደኛ አመት ምክንያት በማድረግ የተደረጉ አንዳድ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ፕሬዝዳንቱ በምርጫ ዘመቻቸዉና ሥልጣን በያዙበት ወቅት ሊሠሩት ካቀዱትና ቃል ከገቡት መካካል ብዙዎን ገቢር አላደረጉም።ሥልጣን በያዙበት ወቅት የነበራቸዉ የሕዝብ ድጋፍም አሁን አሸቆልቋል።የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዝር ዝሩን ልኮልናል።
Abebe Feleke
Negash Mohammed
Hirut Melesse