1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የባህሬን ተቃውሞ መጠናከር

ዓርብ፣ የካቲት 11 2003

ለዘብተኛ አመራር በመከተልዋ ለብዙ ጊዜ በአርአያነት ስትታይ በቆየችው በዘውድ አገዛዝ በምትመራዋ ንዑሷ የባህረ ሰላጤ ሀገር ባህሬን በመንግስት አንጻር የተጀመረው ተቃውሞ ተጠናክሮ ቀጠለ።

https://p.dw.com/p/R1pB
ምስል AP

በባህሬን በተቀሰቀሰው የህዝብ ዓመጽ ላይ በብዙኃኑ ሺአዎች እና በገዢዎቹ ሱኒዎች መካከል የቀጠለው ውጥረት ትልቅ ሚና ይጫወታል። ፖሊስ ግብጻውያን ፕሬዚደንት ሆስኒ ሙባራክን ከስልጣን ያስወገዱበት የታህሪር አደባባይ ተቃውሞ በሀገሩ እንዳይፈጠር ለማከላከል ሲል፡ በመዲናይቱ ማናማ በሉል አደባባይ የወጣውን ተቃዋሚ ለመበተን በወሰደው የኃይል ርምጃ አራት ሰዎች ገድሎዋል።

ላይ ሙድሆን

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ