የባህል እና የብዝሃ ህይወት ጥበቃ
ሐሙስ፣ ሐምሌ 22 2002ማስታወቂያ
ነገር ግን በአለማችን የሚታየዉ አጽናፋዊ ትስስር ማለት ግሎባላይዤሽን ባህልን በመቀየር ብዛሃ-ህይወትን በማመንመን ላይ ነዉ ያሉንን የመልካ መንግስታዊ ያልሆነ የልማት ድርጅት ዳሪክተር አቶ ሚሊዮን በላይን በዛሪዉ ዝግጅታችን ጋብዘናል ለጥንቅሩ አዜብ ታደሰ ነኝ ለመልካም ቆይታ። ባህልና ደን ባህልና ብዛሃ ህይወት ሊነጣጠል የማይችእ ክስተት ነዉ ስለዚህም ባህላችንን ስንጠብቅ የአካባቢን ተፈጥሮ ደን መሪት እንጠብቃለን ያሉን የመልካ ማህበር ዳሪክተር አቶ ሚሊዮን በላይን ቃለ ምልስ ያድምጡ!
አዜብ ታደስ፣ ሂሩት መለሰ
አዜብ ታደስ፣ ሂሩት መለሰ