የቀድሞዉ የደቡብ አፍሪቃ ፕሪዚደንት የጥቁር ህዝቦች ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ በደቡብ አፍሪቃ ተሰደዉ የገቡትን አይሁዳዉያን በተመለከተ የተናገሩት ነበር። ሁለተኛዉን የዓለም ጦርነት፤ እና የዘር መድሎ ና ግፍ ጭፈቸፋን በመሸሽ አይሁዳዉያን በተለያዩ አለማት ተሰደዋል። በለቱ ዝግጅታችን ከጀርመን ወደ ደቡብ አፍሪቃ ስለተሰደዱት የጀርመን አይሁዳዉያን ታሪክ የተጠናከረውን የድምፅ ዘገባ ማድመጥ ይችላሉ።
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሰ