1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የባህል መድረክ

እሑድ፣ ኅዳር 30 2005

« በፖለቲካ እና በቀለም፤ በዘር ጉዳይ ከሆነ አይሁዳዉያን ከሌሎች ነጮች ይልቅ ግልፅ ሆነዉ ነዉ ያገኘኋቸዉ። ምናልባት እነሱም ከዚህ ቀደም በዘረኝነት ጉዳይ ሌሎቹ ተጠቂዎች ስለነበሩ ይሆናል»

https://p.dw.com/p/16ysq
ምስል picture alliance/dpa

የቀድሞዉ የደቡብ አፍሪቃ ፕሪዚደንት የጥቁር ህዝቦች ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ በደቡብ አፍሪቃ ተሰደዉ የገቡትን አይሁዳዉያን በተመለከተ የተናገሩት ነበር። ሁለተኛዉን የዓለም ጦርነት፤ እና የዘር መድሎ ና ግፍ ጭፈቸፋን በመሸሽ አይሁዳዉያን በተለያዩ አለማት ተሰደዋል። በለቱ ዝግጅታችን ከጀርመን ወደ ደቡብ አፍሪቃ ስለተሰደዱት የጀርመን አይሁዳዉያን ታሪክ የተጠናከረውን የድምፅ ዘገባ ማድመጥ ይችላሉ።

አዜብ ታደሰ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ